top of page
ነጻነት ለኢትዮጵያ 

የፖለቲካ አስረኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይለቀቁ 

ጋዜጠኞች ይፈቱ  

የሃይማኖት አስረኞች ይፈቱ 

ብሔራዊ ውርደት ይብቃ 

አንድነት ኃይል ነው !
      ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ማስታወቂያ ገጽ 

የስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ
ኢትይጵያን እናድን አንድነት ማህበር በእስራኤል በአመቱ ሁለተኛው የሆነውን ጠቅላላ ስብሰባ በ-01/11/14 ቅዳሜ[ሸባት]ከ15፡00 ሠአት ጀምሮ በቴላቪቭ ጊል ጋል ሆቴል ርሆብ ኔሥ -ጽዮና 7 በማካሄድ ፤ያለፉትን ወራቶች የስራ ሂደት ሪፖርት ያዳምጣል፤በተጓደሉ አመራር አባላት ምትክ ይመርጣል፤የቀጣዩን 4 ወራት የድርጊት አቅጣጫ ተወያይቶ ያጸድቃል።
ስለሆነም የማህበሩ አባላት በስብሰባው ተግኝታችሁ በመብታችሁ እንድትጠቀሙ በክብር ተጠርታችኋል
ኢትዮጵያ በክብርና በአንድንት ለዘላለም ትኖራለች
የማህበሩ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page