top of page

አቶ ገብሩ አሥራት ወያኔ የኢሕአፓ መሪዎችን ስለመግደሏ በአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃለ መጠይቅ አስተያየት ከአሲም ድረ-ገጽ

  • Oct 13, 2014
  • 1 min read

አቶ ገብሩ አሥራት፣ የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ አንጋፋ ታጋይ፣ የቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትና የድርጅቱ ሥራ አስፈጻሚ የነበሩ፤ ወያኔ ለሁለት ከተከፈለም በኋላ የዓረና ትግራይ ለዴሞድራሲና ሉዓላዊነት መሥራችና ሊቀመንበር እንዲሁም የአንድነት ግንባር ሥራ አስፈጻሚ በቅርቡ “ሉዓላዊነትና ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የጻፉትን መጽሐፍ ለማስተዋወቅ በአሜሪካ ድምጽ የአማርኛ ዝግጅት ክፍል አቅራቢ በሆነቸው ወ/ሮ አዳነች ፍሥሃዬ የመጀመሪያው ቃለ መጠይቅ ላይ የኢሕአፓ አመራር አባላት መገደላቸውን ማመናቸውን አስመልክቶ የአሲም ድረ-ገጽ ይህንኑ አስመልክቶ እነሆ ርዕሰ አንቀጽ አውጥቷል።

አቶ ገብሩ አሥራት ወያኔ የኢሕአፓ መሪዎችን ስለመግደሏ በአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃለ መጠይቅ አስተያየት ከአሲም ድረ-ገጽ..

 
 
 

Comments


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page