top of page
Search

አርበኞች ግንቦት ሰባት በወያኔ ላይ ጥቃት አደረሰ

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Jul 3, 2015
  • 1 min read

10681664_1552764134943859_1678730072_n.jpg

"ትግራይ ውስጥ በሚገኙ በሦስቱ ቦታዎች በተደረው አራት ሰዓታትን የፈጀ መራራ ውጊያ ከተለያዩ ሶስት ክፍሎች የተደራጀው የጠላት ጦር በአርበኞች ግንቦት ሰባት የነፃነት ፋኖዎች ፈርጣማ ክንድ ክፉኛ ተደቁሶ የተበታተነ ሲሆን በትንሹ ከ50 በላይ ወታደሮች ሲሞቱ ከ60 በላይ ደግሞ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል፡፡ የሞቱትና የቆሰሉት ወታደሮቹ ቁጥር አሁን ከተገለፀው ከሁለትና ሦስት እጥፍ ሊያሻቅብ እንደሚችል ይገመታል፡፡ ስለዚህም በአሁኑ ሰዓት አርበኞች ግንቦት 7 ጦርነት አውጇል በሚል ከሁመራ-ዳንሻ፣ ከሁመራ-ሽሬ እና እንዲሁም በተጨማሪ ከሁመራ-ጎንደር የሚገኙት አውራ ጎዳናዎች ጥርቅም ብለው በጦር ሰራዊት ተዘግተው ምንም አይነት የመኪና እንቅስቃሴ የለም፡፡ እስከ ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ በጉጉት ሲጠብቀው የኖረው ህወሓትን በጠብመንጃ የማስወገዱ ጦርነት ፍልሚያ አብሳሪ የሆነው ፊሽካ በአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ እነሆ ተነፍቷል፡፡


 
 
 

コメント


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page