top of page
Search

በጎጃም እና በጎንደር ከፍተኛ የሆነ ዉጥረት ነግሷል፡፡

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Apr 9, 2015
  • 1 min read

1382847_792225077482355_1372210181347786097_n.jpg

ከጎንደር ከተቀመጠዉ የፈደራል ፓሊስ አባለት መክዳት ጋር በተያያዘ በሁሉም ቦታዎች ከፍተኛ የሆነ ፍተሻ እየተካሄደ ነዉ ፡፡ በተለየ ሁኔታ አባይ ድልድይ ላይ በሚደረገዉ ፍተሻ የተወሰኑትን መንገደኞች ከተሳፋሪዎች በመለየት አግተዉ ይዘዋቸዋል፡፡ ከዋልድባ ገዳም በመሸሽ አባይ ስር ካለችዉ የጠበል ቦታ የተቀመጡ አባትም መታሰራቸዉን ለማወቅ ተችሎአል፡፡ በደጀን ወረዳም መሳሪያ ትነግዳላችሁ በሚል የታሰሩ ንፁሃን ሰዎች እንዳሉም ለማወቅ ተችሎአል፡፡

አሰግድ ታመነ

 
 
 

Comments


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page