top of page
Search

ኢንጂነር ይልቃል ወደ ምርጫው የገባነው የተለ ነገር ይኖራል ብለን አይደለም

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Mar 18, 2015
  • 1 min read

1623753_1547958398807449_5560175126928805323_n.jpg

ሜሮን አየለ

በምርጫው የተለየ ነገር ይመጣል ብለን አይደለም የምንወዳደረው ኢህአዴግ ሰማያዊ ፓርቲ በተቻለው መጠን ሁሉ ወደ ህዝብ እንዳይደር የማያደርገው ጥረት የለም የቴሌቪ ዥን ቅስቀሳ ሰዐት እንኳን የምጫ ምልክቱን የሚያስተላልፉት ህዝብ ልጆ ቹን ወደትምህርት ቤት እና እራሱን ወደ ስራ በሚያሰማራበት ከጠዋቱ በአንድ ሰዓት ላይ ነው ማንም ሰው ቴሌቪዥን በማይከፍትበት ሰዓት ብለዋል

ኢንጂነሩ እንዳሉት ኢህአዴግ ምርጫውን የሚያሸንፈው በሰራው ስራው እና ወደ ፊት ባለው ዕቅድ እና ራዕዩ ሳይሆን ተቃዋዊ ፓርቲዎችን በማጥፋት እና በማፈራረስ ህዝቡ ሌላ የሚመርጠው አማራጭ በማጥፋት ብቻውን ወደ ምርጫ ሜዳው በመግባት ያለ አማራጭ ብቻውን ተመራጭ በማድረግ ነው ሲሉም አክለው ገልጸዋል::

 
 
 

Comments


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page