top of page

​አምስት የራሺያ የጦር ሄሊኮፕተሮች ከራዳር እይታ ውጪ በድንገት ባህር ዳር ላይ አረፉ

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Oct 8, 2014
  • 1 min read

አምስት የራሺያ የጦር ሄሊኮፕተሮች ከራዳር እይታ ውጪ በድንገት ባህር ዳር ላይ ማረፋቸው እየነጋገረ ነው ፓይለቶቹ ሲታሰሩ ከዚሁ ጋር በተያያዘ 27 ሰዎች ታስረዋል የባህር ዳር አስጎብኚዎች ሳይቀር ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት አላችሁ ተብለው ታስረዋል። ንብረትነታቸው የዛንዚባር ነው የተባሉት የራሺያን አይሮፕላኖች/ሄሊኮፕተሮች በተመለከተ የባህር ዳር ከተማ ሰዎች መረጃውን አድርሱን። እኒህ ሄሊኮፕተሮች ለስለላ ገብቷል በሚል የተያዘ ሲሆን የግብጽ እና የሱዳን ዜግነት ያላቸው ከእስረኞቹ ውስጥ ይገኙበታል

10513300_1487099724893758_1909686037823882812_n.jpg


 
 
 

Kommentare


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page