top of page

ይለያል ዘንድሮ የወያኔ ኑሮ DC

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Oct 6, 2014
  • 1 min read

ይለያል ማክሰኞ " ባንዲራ ጨርቅ ነው" መለስ ዜናዊ " ባንዲራችን ተዋረደ" የህወሀት ደጋፊዎች ማክሰኞ በአሜሪካ የህወሀት ደጋፊዎች በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጃፍ ሰልፍ ሊያደርጉ ነው። የአሜሪካን መንግስት ለኤምባሲው ጥበቃ አላደረገም በሚል ተቃውሞ ለማሰማት ሰሞኑን በቅስቀሳ ተጠምደው ነው የሰነበቱት። የሰኞው የኤምባሲው ትዕይንት ክፉኛ አበሳጭቷቸዋል፡፡ እናም መለስ ጨርቅ ነው ያላትን ባንዲራ እያነሱ በቅስቀሳ ተጠምደዋል። ጭራሽ " አባቶቻችን የወደቁለትን" ዓይነት ቀረርቶ ሁሉ እያስገቡ ለማክሰኞው ሰልፍ እየቀሰቀሱ ናቸው። ዲሲን የጦርነት አውድማ እናደርጋታለን ብለዋል። ኢትዮጵያውያን ደግሞ የአጸፋ እርምጃ ለመውሰድ በተመሳሳይ ቀን፡ በተመሳሳይ ቦታ፡ በተመሳሳይ ሰዓት ተጠራርተዋል፡፡ ማክሰኞ ይለይለታል ህወሀቶች ከየስቴቱ ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። የዲሲ ኢትዮጵያውያን " ይለያል ዘንድሮ የወያኔ ኑሮ" ን ከፍ አድርገው እያሰሙ ናቸው፡፡


 
 
 

Comments


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page