top of page

ባንዳዎች ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርጉ ነው

  • Writer: sepastopol
    sepastopol
  • Oct 4, 2014
  • 1 min read

ከሰሞኑ በዲሲ በሚኖሩ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች የወረደውን የባንዳዎችን የሰይጣን ምልክት ያለበትን ባንዴራ መውረድና እውነተኛውን የኢትዮጵያ የተቀደሰ ባንዲራ ከፍ አድርጎ ማውለብለብ ምክንኛት በማድረግ ወያኔዎች ባንዴራችን ተደፈረ በማለት ማክሰኞ 07/10/ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርጉ ነው ::

ይህንንም በመገንዘብ በዋሽንግተን የሚገኙ ብዙሃኑ የኢትዮጵያ ዜጋዎች በተደራጀ መልኩ ከወያኔዎች ፊት ለፊት በክብር የተቃዉሞ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ተዘጋጅተዋል :: ይህ ሰላማዊ ሰልፍም ኢትዮጵያዊነትንና ባንዳዊነትን የሚለይ ተደርጎ በመያዙ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ሁሉ በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከኢትዮጵያውያን ወገኖቹ ጎን በመሰለፍ የዜግነት ግዴታውን እንዲያሳይ አሳስበዋል ::

ኢትዮጵያዊነት ያሸንፋል ::


 
 
 

Comments


    ሰባስቶፖል የመይሳው 
ኢትዮጵያዊነት ወይም ሞት !

ጋዜጠኞች ይፈቱ 

ጦማርያኑ ይፈቱ 

ፖለቲከኞች ይፈቱ 

ወያኔ ይውረድ 

ብሔራዊ ውርደት በቃ 

   አንድነት ለነጻነት  
  ይከታተሉን 
  • Facebook Basic Black
  • Twitter Basic Black
  • Google+ Basic Black

ተዛማጅ ገጾች 

news
news
g7pf news
arbegnoch

         ያነበቡትን ወደዉታል ? አንግዲያውስ ላንባቢዎች አዳዲስ መረጃዎችን ለማቅረብ ይተባበሩን ..ኢትዮጵያኒዝም 

Donate with PayPal

© 2023 by "This Just In". Proudly created with Wix.com

bottom of page